2011 ዓም በአውሮጳ የስደተኞች ፖሊሲ ታሪክ ውስጥ እጅግ ብዙ ስደተኞች የሞቱበት ዓመት መሆኑን ፕሮ አዙል የተባለው የስደተኞች ጉዳይ ተከታታይ ድርጅት ያወጣው መግለጫ አስታወቀ። በድርጅቱ ግምት ወደ አንድ ሺህ ስድስት መቶ የሚጠጉ ስደረኞች በሜድትሬንያን ባህር በኩል አውሮጳ ለመግባት ሲሞክሩ ሕይወታቸው አልፎዋል።
የይሮ ሸርፍ ተጠቃሚ አገር ሚኒስትሮች በግሪክ ቀዉስ ላይ ትናንት ምሽት ባደረጉት ስብሰባ ግሪክ ከገባችበት ቀዉስ ለመዉጣት ተስማማሁበት ስትል ለአዉሮጳ አገራት ምኒስትሮች ያቀረበችዉን መረሃ-ግብር በቂ አለመሆኑ ተገለጸ
የአቴንሱ መንግስት ያለዉን በጀት ወጭና ገቢ እንዲያስተካክል በአለም አቀፍ ደረጃ የሚደርስበት ግፊት እየጥነከረ መጥቶአል፣ በሌላ በኩል ግሪክ ከዕዳ ለመላቀቅ የጀመረችዉን የቁጠባ ታህድሶን በመንቀፍ ዛሪ ህዝብ ከፍተኛ ሰላማዊ ሰልፍ አድርጎአል። የግሪክ የቁጠባ ዕቅድ እና ሂደቱ
ጀርመን ውስጥ በሙዩኒክ ከተማ የተካሄደው የ 3 ቀናት ዓለም አቀፍ የፀጥታ ጉዳይ ጉባዔ ፣ በዐበይትና ጥቃቅን ጉዳዮች ላይ በሰፊው ከመከረ በኋላ፣ ትናንት ማምሻውን ተደምድሟል።
የአውሮፓው ኅብረት የገንዘብ ሚንስትሮች፤ትናንት ብራሰልስ ውስጥ ባደረጉት ስብሰባ፤ የኅብረቱን የኤኮኖሚ ይዞታና የወደፊቱን ተስፋ በመገምገም በበርካታ አገሮች ላይ ያለውን የዕዳ ክምችት በመቀነስ፤
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ 16:00 - 17:00 የሚለውን ማገናኛ ይጫኑ። የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆም ለማድመጥ በሚለው ሊንክ ይገኛል። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 በSMS አስተያየት ላኩልን።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።
ግሎባል አይዲያስ