ዴሞክራሲንና ፍትሓዊነትን የሚያበረታታው መንግሥታዊ ያልሆነ የሀንሪኽ በል ድርጅት በአንድ ህብረተሰብ ውስጥ መልካም ኑሮ የመኖር መብት ሊከበር ይገባል በሚል ርዕስ ሥር ሰሞኑን አንድ የሥዕል ትርዒት በርሊን ላይ አዘጋጅቶዋል። አሥራ አምስት ቀኖች፤
ከአገሩ የወጣ አገሩ እስኪ መለስ ቢጭኑት መኪና ቢጋልቡት ፈረስ ብሎ አዚሞአል። ማሲንቆ ተጫዋቹ እና፣ ክራር ገራፊዉ አዝማሪ፤ አገሩ የናፈቀዉን በዉጭ አገር የሚኖረዉን ኢትዮጽያዊ በዜማዉ ሲያዝናና።
የኢትዮጵያ የሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች አንድ ቀን በአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ተካፋይ እንሆናለን ብለው ያምናሉ። በግብፅ የነበራቸዉን ግጥሚያ አካሂደዉ ተመልሰዋል፤ ስለዚህኛዉና በሚመጣው ዕሁድ ስለሚኖራቸው ጨዋታ!
የጀርመን ወጣቶች ከኪስ ገንዘባቸው ለስልክ የበለጠውን ቢያውሉ ቅር አይሰኙም። በኢትዮጵያስ ያሉ ወጣቶች ምን ያህል ገንዘብ ለመክፈል ዝግጁ ናቸው?
«አልደፈር ብሎ ራሱን ገደለ፣ ጀግና ሰዉ ሰዉቶ ካሳ መች ከፈለ፣ ከመቅደላ በኩል ጩኸት በረከተ የሴቱን አናዉቅም ወንድ አንድ ሰዉ ሞተ፤ አባት እና እናቱ ካላንድ አልወለዱ አባ ታጠቅ ካሳ ያወንዱ ያዉ አንዱ፣ እጅ አልሰጥም ብሎ ለፈረንጅ ካቴና፣ ወድቆ ተሰበር ሽጉጠኡን ጠጣና»
ጀርመናዊዉ አማረኛ ተናጋሪ ዶክተር አንድርያስ ቬተር የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን አጠናቆ ወደ ከፍተና የትምህርት ተቋም ከመግባቱ በፊት የሁለት አመት የሲቪል አገልግሎት ግዴታ ለመወጣት ስራ ላይ ሳለ ነዉ በጎ.አ አስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ መጀመርያ አፍሪቃን ብሎም ደግሞ ኢትዮጵያን እንደተዋወቃት የገለጸልን።
የዕለቱን ዝግጅት ለማዳመጥ 16:00 - 17:00 የሚለውን ማገናኛ ይጫኑ። የአንድ ሣምንቱ የስርጭት ኮሮጆም ለማድመጥ በሚለው ሊንክ ይገኛል። አስተያየታችሁ ዓቢይ ግምት የሚሰጠው ነው፤ በ +49-228-429-164995 ደውሉልን። በዕለቱ ዓቢይ ርዕስ ላይ በ+49 172 26 66 944 በSMS አስተያየት ላኩልን።
በማድመጥ መማር እያዝናና መረጃ የሚሰጥ ዝግጅት ነው።
ግሎባል አይዲያስ