መንበሩ በስቶክሆልም ስዊድን የሚገኘው ዓለም አቀፍ የሰላም ምርምር ተቋም፡ በምህጻሩ ሲፕሪ ጀርመን በኤክስፖርት የላከችው የጦር መሳርያ መጠን መጨመሩን ትናንት ይፋ ያደረገበት ዘገባው ብዙ እያነጋገረ ነው።
ሌዎፓርድ II
ጀርመን ባለፉት አምስት ዓመታት ወደ ውጭ በንግድ የላከችው የጦር መሳርያ መጠን ከእጥፍ በላይ ነው የጨመረው። የጀርመንን የጦር መሳርያ በብዛት ከገዙት ሀገሮች መካከል አንዳንዶቹ አፍሪቃውያት ሀገሮች ይገኙባቸዋል።
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ